Oromia Region Special Forces (OSF) and allied Qeerro (ultra-nationalist Oromo youths) militants carried out a deadly attack against Amhara civilians which left at least eleven killed
- AAA-admin

- Jul 19
- 1 min read
July 19h, 2025
⚡️ℹ️#UPDATE: The Amhara Association of America (AAA) has learned that between July 11th and 12th, 2025 Oromia Region Special Forces (OSF) and allied Qeerro (ultra-nationalist Oromo youths) militants carried out a deadly attack against Amhara civilians which left at least eleven killed, one injured and three missing in Darge Kebele of Abeshge Woreda.
⚡️ℹ️#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ ባደረገው ማጣራት፣ በሐምሌ 4 እና ሐምሌ 5 ቀን 2017 በአበሽጌ ወረዳ፣ ዳርጌ ቀበሌ (ጉራጌ ዞን፣ ማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል) የኦሮሚያ ክልል ልዩ ሃይል እና ቄሮ የተባሉ የኦሮሞ ጽንፈኛ ወጣቶች) በፈጸሙት በአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ ከባድ ጥቃት ከ11 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን፣ 1 ሰው ላይ ጉዳት መድረሱን እና 3 ንጹሀን እስካሁን የደረሱበት እንደማይታወቅ አረጋግጧል።














Comments