top of page
  • Writer's pictureAAA-admin

መግለጫ: ከዓለምአቀፍ የአማራ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ/ም


“እስክንድር ነጋ እና የፋኖ መሪዎችን ለመያዝ ወይም ለመግደል የአብይ አህመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ ያሰማራው ሀይል ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርግ ብሎም ባስቸኳይ መላውን የአማራ ክልል ለቆ እንዲወጣ፣ “ጀግኖችህን ጠብቅ፣ ትግልህን አቀጠጥል” በሚል መርህ በመላው የአማራ ክልል፣ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችም የተቀናጀ እና ቀጣይ ህዝባዊ እምቢተኝነት በአስቸኳይ እንዲደረግ።”


bottom of page