Oromo Prosperity Party regime soldiers killed at least five civilians in Tilili town of Guagusa-Shikudad Woreda
- AAA-admin
- Apr 7
- 1 min read
⚡️ℹ️#UPDATE: AAA has learned that on April 3rd, 2025 Oromo Prosperity Party regime soldiers killed at least five civilians in Tilili town of Guagusa-Shikudad Woreda.
⚡️ℹ️#መረጃ:የአማራ ማህበር በአሜሪካ በደረሰው መረጃ፣ በቀን 25፣ መጋቢት 2017፣ በጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ፣ ቲሊሊ ከተማ (አዊ ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ) የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ
ወታደሮች በትንሹ አምስት ንጹሀንን መግደላቸውን መረዳት ችሏል።

Comments