Oromo Prosperity Party regime soldiers executed three civilians in Beto Kebele of Kelela Woreda
- AAA-admin
- May 5
- 1 min read
⚡️ℹ️#UPDATE: The Amhara Association of America (AAA) has learned that on April 28, 2025 Oromo Prosperity Party regime soldiers (regime forces) executed three civilians in Beto Kebele of Kelela Woreda.
⚡️ℹ️#መረጃ፡ የአማራ ማህበር በአሜሪካ ባደረገው ማጣራት ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ መንግስት ወታደሮች (የገዥው ቡድን አባላት) በከለላ ወረዳ ቤቶ ቀበሌ (ደቡብ ወሎ ዞን፤ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ) በ3 ሰላማዊ ሰዎች ላይ የሞት ቅጣት መውሰዳቸው ታወቋል፡፡

Comentarios