AAA Confirms: Regime Forces Executed 8 Civilians in Balchi, Minjar Shenkora Woreda on May 30th, 2024
- AAA-admin
- Jun 10, 2024
- 1 min read
📢#UPDATE: AAA has verified that on May 30th, 2024, regime forces extrajudicially killed at least 8 civilians in Balchi town of Minjar Shenkora Woreda.
📍North Shewa Zone, Amhara Region, Ethiopia
📢#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ የብልጽግና ፓርቲ ጥምር ሃይሎች (የሥርዓቱ ሃይሎች) ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በአማራ ፋኖ የነጻነት ታጋዮች የደረሰባቸውን ጥቃት ተከትሎ በአማራ ክልል, ሰሜን ሸዋ ዞን, ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ, ባልጪ ታዳጊ ከተማ ላይ 8 ንጹሃንን ያለፍርድ የገደሉ ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ ችሏል።
Comments