Six Civilians Killed, Others Injured by Oromo Prosperity Party Soldiers in Waber Town
- AAA-admin

- Aug 2, 2024
- 1 min read
📢#UPDATE: AAA has verified that on July 2nd, 2024, Oromo Prosperity Party regime soldiers killed at least 6 civilians and injured several others in Waber town of Bibugn Woreda.
📍East Gojjam Zone, Amhara Region, Ethiopia
📢#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ እንዳረጋገጠው፣ በሰኔ 25 ቀን 2016 በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ቢቡኝ ወረዳ፣ ዋበር ከተማ፣ የብልጽግና አገዛዝ ወታደሮች በትንሹ 6 ሰላማዊ ሰዎች ሲገድሉ ሌሎች በርካታ ሰላማዊ ሰዎችን አቁስለዋል።














Comments