Execution of Amhara Priest and Civilian Assaults by Abiy Regime Forces in Awabel Woreda
- AAA-admin
- May 18, 2024
- 1 min read
#UPDATE: AAA has verified that on May 9th, 2024, Abiy regime forces executed an Amhara priest and severely assaulted several other civilians in Abeqestit Kebele of Awabel Woreda.
East Gojjam Zone, Amhara Region, Ethiopia
#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ እንዳረጋገጠው፣ በግንቦት 1 ቀን 2016፣ የአብይ አገዛዝ ወታደሮች በአዋበል ወረዳ አበቀስቲት ቀበሌ፣ (ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ) 1 የአማራ ተወላጅ ካህን ሲገድሉ ሌሎች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
Comments