Six Civilians Extrajudicially Executed by Oromo Prosperity Party Regime Soldiers in Debre Markos
- AAA-admin
- Jul 13, 2024
- 1 min read
📢#UPDATE: AAA has verified that between July 5th and 9th, 2024, Oromo Prosperity Party regime soldiers extrajudicially executed at least six civilians in Debre Markos city and surrounding areas.
📍East Gojjam Zone, Amhara Region, Ethiopia
📢#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ ባደረገው ማጣራት፣ ከሰኔ 28 እስከ ሃምሌ 2፣ 2024 ባለው ጊዜ ውስጥ በደብረ ማርቆስ ከተማ እና አካባቢው (ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ አማራ ክልል ኢትዮጵያ) የኦሮሞ ብልጽግና ወታደሮች በትንሹ 6 ሰላማዊ ሰዎችን ያለፍርድ መግደላቸውን አረጋግጧል።
Comments