top of page
  • Writer's pictureAAA-admin

Abiy Regime Forces Cause Death, Injuries, and Destruction in Amhara's South Wollo Zone

#UPDATE: AAA has verified on March 30th, 2024 Abiy regime forces killed one civilian, injured three others and destroyed three residential houses in Borena and Wegdi Woredas. South Wollo Zone, Amhara Region, Ethiopia


#መረጃ: በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ እና ቦረና ወረዳ በመጋቢት 21/2016 ዓ.ም. የአብይ አገዛዝ ሀይሎች አንድ ሲቪል መግደላቸዉን፣ ሌሎች ሶስት ሰዎች ማቁሰላቸዉን እንዲሁም ሶስት የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ማድረሳቸዉን የአማራ ማህበር በአሜሪካ አረጋግጧል።





bottom of page