top of page

መረጃ: ጥር 15 ቀን 2015 ዓ/ም

Writer: AAA-adminAAA-admin

ኦነግ ሸኔ ከአካባቢዉ ፅንፈኛ ኦሮሞች ጋር በመተጋዝ ከቀን 15/05/2015 ዓ.ም ጀምሮ በሰንበቴ፣ አላላ፣ አጣየ፣ ሸዋ ሮቢት፣ ካራ፣ ጀብጃባ፣ በባልቺ እና በዙሪያዉ በሚገኙ የሰሜን ሸዋ አካባቢዎች በንፁሀን ዜጎች እና በፀጥታ ኃይሎች ላይ ያነጣጠረውን ጥቃቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።



Comments


Share this  site on Twitter

  • Facebook
  • Twitter

©2021 by Amhara Association of America.

bottom of page